The promise

ይህ ቃልኪዳን የእግዚአብሔርን ትልቁን ምህረት በህይወት ላይ የጫነ; በእርግጥም ምህረት በህይወት እንድትኖር ያደረገ መሆኑን እምማርበት ክፍል ነው። ቃልኪዳን በእግዚአብሔር ከእግዚአብሔር ተደርጎላት ህይወት በፍፁም አትጠፋም። ትለመልማለች ፣ ደከመች ጠፋች ስትባል ብቅ ትላለች፣ ትቀጥላለች፣ ትሰፋለች፣ ታብባለች ታፈራለች። ቃልኪዳን ነዋ የእግዚአብሔር

ኢሳያስ 54:4-10
4 አታፍሪምና አትፍሪ አተዋረጂምና አትደንግጪ የሕፃንነትሽንም እፍረት ትረሺዋለሽ፥ የመበለትነትሽንም ስድብ ከእንግዲህ ወዲህ አታስቢም።

4 Fear not; for thou shalt not be ashamed: neither be thou confounded; for thou shalt not be put to shame: for thou shalt forget the shame of thy youth, and shalt not remember the reproach of thy widowhood any more.

5 ፈጣሪሽ ባልሽ ነው፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው የእስራኤልም ቅዱስ ታዲጊሽ ነው፥ እርሱም የምድር ሁሉ አምላክ ይባላል።

5 For thy Maker is thine husband; the Lord of hosts is his name; and thy Redeemer the Holy One of Israel; The God of the whole earth shall he be called.

6 እግዚአብሔር እንደ ተተወችና እንደ ተበሳጨች በልጅነትዋም እንደ ተጣለች ሚስት ጠርቶሻል፥ ይላል አምላክሽ።

6 For the Lord hath called thee as a woman forsaken and grieved in spirit, and a wife of youth, when thou wast refused, saith thy God.

7 ጥቂት ጊዜ ተውሁሽ፥ በታላቅም ምሕረት እሰበስብሻለሁ።

7 For a small moment have I forsaken thee; but with great mercies will I gather thee.

8 በጥቂት ቍጣ ለቅጽበት ዓይን ፊቴን ከአንቺ ሰወርሁ፥ በዘላለምም ቸርነት እምርሻለሁ፥ ይላል ታዳጊሽ እግዚአብሔር፦

8 In a little wrath I hid my face from thee for a moment; but with everlasting kindness will I have mercy on thee, saith the Lord thy Redeemer.

9 ይህ ለእኔ እንደ ኖኅ ውኃ ነው የኖኅ ውኃ ደግሞ በምድር ላይ እንዳያልፍ እንደ ማልሁ፥ እንዲሁ አንቺን እንዳልቈጣ እንዳልዘልፍሽም ምያለሁ።

9 For this is as the waters of Noah unto me: for as I have sworn that the waters of Noah should no more go over the earth; so have I sworn that I would not be wroth with thee, nor rebuke thee.

10 ተራሮች ይፈልሳሉ፥ ኮረብቶችም ይወገዳሉ ቸርነቴ ግን ከአንቺ ዘንድ አይፈልስም የሰላሜም ቃል ኪዳን አይወገድም፥ ይላል መሐሪሽ እግዚአብሔር፦

10 For the mountains shall depart, and the hills be removed; but my kindness shall not depart from thee, neither shall the covenant of my peace be removed, saith the Lord that hath mercy on thee.
4፤ አታፍሪምና አትፍሪ፤ አተዋረጂምና አትደንግጪ፤ የሕፃንነትሽንም እፍረት ትረሺዋለሽ፥ የመበለትነትሽንም ስድብ ከእንግዲህ ወዲህ አታስቢም። 

5፤ ፈጣሪሽ ባልሽ ነው፥ ስሙም የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ነው፤ የእስራኤልም ቅዱስ ታዲጊሽ ነው፥ እርሱም የምድር ሁሉ አምላክ ይባላል። 

6፤ እግዚአብሔር እንደ ተተወችና እንደ ተበሳጨች በልጅነትዋም እንደ ተጣለች ሚስት ጠርቶሻል፥ ይላል አምላክሽ። 

7፤ ጥቂት ጊዜ ተውሁሽ፥ በታላቅም ምሕረት እሰበስብሻለሁ። 

8፤ በጥቂት ቍጣ ለቅጽበት ዓይን ፊቴን ከአንቺ ሰወርሁ፥ በዘላለምም ቸርነት እምርሻለሁ፥ ይላል ታዳጊሽ እግዚአብሔር። 

9፤ ይህ ለእኔ እንደ ኖኅ ውኃ ነው፤ የኖኅ ውኃ ደግሞ በምድር ላይ እንዳያልፍ እንደ ማልሁ፥ እንዲሁ አንቺን እንዳልቈጣ እንዳልዘልፍሽም ምያለሁ። 

10፤ ተራሮች ይፈልሳሉ፥ ኮረብቶችም ይወገዳሉ፤ ቸርነቴ ግን ከአንቺ ዘንድ አይፈልስም የሰላሜም ቃል ኪዳን አይወገድም፥ ይላል መሐሪሽ እግዚአብሔር። 

የተዋጀ ህይወት

ምን አልባት በይወታችን ብዙ ልንደርስባቸው እምናስበው እና እምንጥረው ነገር ይኖራል: ለአንዳንዳችን እጅግ እሩቅር እና የማንደርስበት ህልም ይመስላል በእርግጥ ህልም ነውን? እንደምናስበውስ ህይወት እንዲህ እሩቅናትን? በፍጹም በፍፁም አይደለም።

ህይወት በተሰጠን ቀን፣ ሰአት፣ ደቂቃ፣ ሰከንድ፣ ማይክሮሰከንድ ተጠቅላ እዚህ እና አሁን በሚባል እውነት ውስጥ ናት, አጠገባችን።

ህይወትን ዛሬ ላይ ማየት እና መቀበል ካልቻልን በህልም ውስጥ ስንኖር ዘመናችን ያልቃል። ነገ ለመኖር መጠበቅ፣ ነገ ገንዘብ ሳገኝ፣ ነገ ሲሳካልኝ፣ ነገ የሚባል ህልም ውስጥ እንወጣ ዘንድ ይሁን።

ዛሬ የሚባለውን ቀን እናደንቀው ዘንድ እንዲህ ተፃፈ ” ይህች ቀን ናት ጌታ የሰራት በእርሷ ኃሴት እናድርግ ደስም ይበለን”

ለነገ እምናስቀምጠው ህይወት እና ደስታ የለም። ዛሬ አሁን መኖር ነው ትርፍ።

በአንድ ወቅት አንድ ሰው በህይወት ላይ ትልቁ ነገር ፣ውዱ እና አስፈላጊው ነገር ምንድን ነው ብሎ ጠየቀ ከነበርነው ወጣቶች መካከል ሁሉም የራሱን ሃሳብ ሰጠ። ማንም ግን አፍንጫው ስር ያለውን እውነት አላስተዋለም ነበር ። ጠያቂው እስትንፋስ ሳትተነፍሱ ትኖራላችሁን የሚል አይነት ጥያቄ አቀረበ በእርግጥ ለካ ካልተነፈስን የሚቀጥል ነገር የለም።

ወደዚህ ምድር ስንመጣ ወደ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ የሳብነው አየር ይህችን ምድር ስናልፍም የመጨረሻውን አየር አስወጥተን እናልፋለን በዚህ እስትንፋስ ሂደት ውስጥ ህይወት አለች። ‘እኔ ሁሌ እገረማለሁ በዚህ እውነት’

ትንሽ ቆይቼ ሌላ እውነት ተማርኩ ለካ እጅግ ውዱ እና አንገብጋቢው ነገር መፅሃፍ ከእስትንፋስ ይልቅ የሚጠጋጋ ብሎ የሚጠራው እውነት አለ።

በአካል ከሚታየው የሚሻገር እውነት።

ከእስትንፋስ ይልቅ የሚጠጋጋ በህይወት ያኖረኛል

Following the plan!

The word it use to annoys me was “there is nothing you can do without me!”, yearly bible verse I got it,  suddenly I opened bible I found it, people preaching from the pulpit and use the word it hit me like crazy, why is that this word follow me every were? I want to do what I want. It is like a magnet it followed me, until one day I sit and see what it really mean.  “o ya the word of God is a live it works by itself and it is powerful”  know with all my strength and power I say Lord let your will be done.  Yes I know I can do nothing with out you.

I never thought I will  be on the corner of Miami proclaiming the good news “Jesus is coming back soon” to the people. But God has planned it all. 

I brought my proclaiming card from home it was a good opportunity to stand in the corner near the airport, people was driving by waving their hand,  I am glad they respond , in the morning I become good reminder of the lord return, I bout my easypass and bord a train by the time I get off I remember I left my proclaiming card on the airport train. “I know God has plan” left the train station looking for a place to eat.

Under the train station I meet a man, talking to him make me realize this is God plan all along to call his people to Him , to care for them. this guy is sleeping on the street I just say hello, and gave him a tracks that say God loves you but I knew he needed more than that, I did not have food in my hand but I had 5 dollar, I said I have 5$ you can buy food with this and his face changed, “I am going right now to get food” he replied, he was hungry needed food that is why he was laying down there.  five dollar can brighten some one’s life. I came all the way here even if it was to see one person day  brightened worthy.

I believed Jesus as my personal savior around the age 14, since then everything I want to do is to please him, I had my weakens and strengths, my journey did had slid backs and comebacks but in all the way the plan God has  for me was greater.

Netsanet Worago

11:26 AM

August 13, 2021  Panera bread Miami Florida

The Journey in the land of Babylon

Thanks for joining me!

As a young woman whom love her country! leaving my home my people seems impossible. But life drag you to a place you  where you did not expected; maybe once called Babylon.

Come join me.  I share the amazing travel plan life has offered me!  I will share short story with you. to left you up! to let you know you may not be the only one, to show you there is a light at the end of the tunnel,  you are REDEEMED.

post

Part of your journey will be learning the great hand of the almighty, the other one is letting go of your fear.

For I know the thoughts that I think toward you, saith the Lord, thoughts of peace, and not of evil, to give you an expected end.  Jeremiah 29:11(KJV)

Netsanet

from Inside out

 

some times we found ourselves trying to put expected picture to the world. it dose not matter what we think or choose but the surrounding push us to act in a way it want to. the hardest thing in life is putting yourself down an try to live in some one face, by doing that too long you yourself could not even recognize yourself, because you adapted others.

the lesson to learn was I am not slave of the world. born free all my credit bein paid. do not need to pay for freedom. I choose the life of Redeemed, every stapes of my walk is bein paid for.

Who you are in side shall reflect the out side. the walk of life is consistent, “that is what i see it”. it has a roller-coaster, but by the time you reach to secretin age it become predictable. each action you make bring the influence.